የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጡ ሂደት በሠላም መጠናቀቁን የሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ተስፋዬ ዴቢሶ አስታውቁ።
በክልላችን በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ድምጽ የመስጠት ሂደት ፍጹም ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተደራጀው የምርጫ ኮማንድ ፖስት በማደራጀት ወደ ሥራ መግባቱን ያስታወቁት የፖሊስ የጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ተስፋዬ ምንም አይነት ወንጀል አለመፈጸሙን ገልፀዋል።



